እስራኤል የአል ጃዚራ ቢሮን ለመዝጋት ማቀዷ የሚዲያ ተንታኞችን አሳስቧል

https://gdb.voanews.com/01000000-0aff-0242-a800-08dbd64ffc05_tv_w800_h450.jpg

እስራኤል በአስቸኳይ ባወጣችው ደንብ መሠረት፣ አል ጃዚራ ከሀገር እንዲወጣ ታቅዷል። ይህም፣ ቀድሞውንም ችግር ላይ በወደቀው የዜና እና የመረጃ ሥራ ላይ ሳንሱርን ሊያስከትል ይችላል።  

የእስራኤል-ሐማስ ጦርነት እየተፋፋመ ባለበት በአሁኑ ወቅት፣ ሐሰተኛ ትረካ በመስፋፋቱ እርማት ለማድረግ ጋዜጠኞች እየጣሩ ይገኛሉ፡፡

የቪኦኤዋ ሮቢን ገስ ያጠናቀረችው ዘገባ ነው፡፡

Source: Link to the Post

Leave a Reply