እስራኤል የፍልስጤም ታጣቂዎች ስድስት ሮኬቶችን ተኩሰውብኛል አለች

ለሮኬት ጥቃቱ የፍልስጤም ታጣቂዎች እስካሁን ሃላፊነቱን ባይወስዱም፥ ትናንት በናብሉስ ከተማ እስራኤል ለፈጸመችው የንጹሃን ግድያ ምላሽ ሳይሆን አይቀርም ተብሏል

Source: Link to the Post

Leave a Reply