You are currently viewing እስካሁን በትግራይ ጊዜያዊ አስተዳደር ሊቋቋም ያልቻለው ለምንድን ነው?  – BBC News አማርኛ

እስካሁን በትግራይ ጊዜያዊ አስተዳደር ሊቋቋም ያልቻለው ለምንድን ነው? – BBC News አማርኛ

https://ichef.bbci.co.uk/news/1024/branded_amharic/726d/live/598ed160-c662-11ed-a5fd-036f590a385d.jpg

ለሁለት ዓመታት የተካሄደውን ደም አፋሳሹን የእርስ በርስ ጦርነት ባስቆመው የሰላም ስምምነት መሠረት ምርጫ ተካሂዶ ቋሚ አስተዳደር አስኪመሠረት ድረስ ጊዜያዊ ክልላዊ መንግሥት እንዲቋቋም ተወስኗል። ይህም አስተዳደር በክልሉ ያሉ ሁሉንም የሚመለከታቸውን ወገኖችን የሚያሳትፍ ይሆናል ተብሏል። የፕሪቶሪያው ስምምነት ከተፈረመ አምስተኛ ወሩን የያዘ ቢሆንም አስካሁን በትግራይ ጊዜያዊ አስተዳደር አልተቋቋመም። ጊዜያዊ አስተዳደር የመመሥረቱ ሂደት የዘገየው ለምንድን ነው?

Source: Link to the Post

Leave a Reply