“ እኔን እኔ ያደረገኝ ትምህርት ነው ብዙ ነገሮችን አላውቅም አንድ ነገር አውቃለሁ ብዬ የማስበው ነገር ቢኖር የትምህርትን ጠቀሜታ ነው፡፡ ” _ ዶ /ር ነጋ ወርቁ

ልጆች እንዴት መማር እንዳለባቸው መማር ይኖርባቸዋል ፤ ልጆች በትምህርት ቤት ብቻ ቀስመው የሚመጡት መደበኛ ትምሀርት ያለ ቤት ውስጥ እገዛና ተጨማሪ ስልጠናዎች ከፍተኛ የሚባለውን ውጤት ለማምጣት አያስችላቸውም፡፡

በተለይ በባህር ማዶ የሚኖሩ ወላጆች ፤ ልጆቻቸው ከተቀረው የህብረተሰብ ክፍል ጋር ተወዳዳሪ ሆነው የተሻለ ውጤትን እንዲያመጡ ከፈለጉ፤ ልጆቻቸውን ገና ከለጋ እድሜያቸው ጀምሮ መደገፍ ይኖርባቸዋል የሚሉት  ዶ /ር ነጋ ወርቁ በማርሻል ዪኒቨርሲቲ የድህረ ምረቃ ፕሮፌሰር እና የዶ/ር ነጋ ትምህርት ማእከል መስራች ናቸው፡፡

Source: Link to the Post

Leave a Reply