ብፅእ አቡነ ጴጥሮስ በኢትዮጵያ ኦርቶዶክስ ተዋህዶ ቤተ ክርስቲያን የምስራቅ አውስትራሊያ እና ኒውዚላን አህጉረ ሰብከት ሊቀ ጳጳስ የ2013 አም የአትዮጵያን አዲስ አመት በአልን አስመልክተው ባስተለለፉት መልእክታቸው ዘመኑ የሰላም የፍቅር የይቅርታ የእርቅ የመሻገር እና የመተማመን ይሆናል ብዬ አምናለሁ ብለዋል፡፡
Source: Link to the Post
ብፅእ አቡነ ጴጥሮስ በኢትዮጵያ ኦርቶዶክስ ተዋህዶ ቤተ ክርስቲያን የምስራቅ አውስትራሊያ እና ኒውዚላን አህጉረ ሰብከት ሊቀ ጳጳስ የ2013 አም የአትዮጵያን አዲስ አመት በአልን አስመልክተው ባስተለለፉት መልእክታቸው ዘመኑ የሰላም የፍቅር የይቅርታ የእርቅ የመሻገር እና የመተማመን ይሆናል ብዬ አምናለሁ ብለዋል፡፡
Source: Link to the Post