እግዱ ከነገ ጀምሮ ይነሳል!በአዲስ አበባ በባጃጅ አገልግሎት ላይ የተጣለው እግድ ከነገ ጀምሮ እንደሚነሳ የትራንስፖርት ቢሮ አስታውቋል።ቢሮው ዛሬ እየሰጠ በሚገኘው መግለጫ የባጃጅ አገልግሎት…

https://cdn4.telegram-cdn.org/file/oACflBIxFgFVweqcu6PQjr-TaQgg2j_kxL5sjhsf-TwphiyeVrSFiValDLDdBELiWHIeViye7TeoUGSBsugIWpNB4mRpIBYQWe8V14skf6s7GNOAYZzR0EzXsSMliXHnnm5Jgkl_cVbgFtADmdVfJe9KcXM-clwIyma6DLBj1u8a0OH1CmyrbDHgqsJutj02-k2h6jTDb6CMBYFeF4ckBDncQJPZ3bM2EibCRA2Us6pV0q7XzwS9WCHAVxpeQ_93JRkzKIw3aXJ4TFhyJtNYHtgfm2G0sdOCQBKIfl3Y5yNJffPHSb9kCVTbd5tf8NPdm_ZfR1n7tRsQvwbO61Z5qg.jpg

እግዱ ከነገ ጀምሮ ይነሳል!

በአዲስ አበባ በባጃጅ አገልግሎት ላይ የተጣለው እግድ ከነገ ጀምሮ እንደሚነሳ የትራንስፖርት ቢሮ አስታውቋል።

ቢሮው ዛሬ እየሰጠ በሚገኘው መግለጫ የባጃጅ አገልግሎት ላይ የተጣለው እግድ ከነገ ቅዳሜ መጋቢት 9/2015 ጀምሮ እንደሚነሳ አስታውቋል።

በሔኖክ ወ/ገብርኤል
መጋቢት 08 ቀን 2015 ዓ.ም

Source: Link to the Post

Leave a Reply