በኦሮሚያ ክልል ምዕራብ ወለጋ ዞን ጉሊሶ ወረዳ ጎጎላ ቃንቃ ቀበሌ ነዋሪዎች በኦነግ ሸኔ እንደተጨፈጨፉ እና የሕወሓት ድጋፍ እንዳለው ተገልጾ በጥቃቱ ከንፁኃን ዕልቂት በተጨማሪ ከ60 በላይ የአርሶ አደሮች መኖሪያ ቤቶች መቃጠላቸውን እንዳረጋገጠ የኦሮሚያ ፖሊስ ኮሚሽን አስታወቀ። የኦሮሚያ ክልል ፖሊስ ኮሚሽነር ጄኔራል…
Source: Link to the Post
በኦሮሚያ ክልል ምዕራብ ወለጋ ዞን ጉሊሶ ወረዳ ጎጎላ ቃንቃ ቀበሌ ነዋሪዎች በኦነግ ሸኔ እንደተጨፈጨፉ እና የሕወሓት ድጋፍ እንዳለው ተገልጾ በጥቃቱ ከንፁኃን ዕልቂት በተጨማሪ ከ60 በላይ የአርሶ አደሮች መኖሪያ ቤቶች መቃጠላቸውን እንዳረጋገጠ የኦሮሚያ ፖሊስ ኮሚሽን አስታወቀ። የኦሮሚያ ክልል ፖሊስ ኮሚሽነር ጄኔራል…
Source: Link to the Post