You are currently viewing ከሰሞኑ ቤቷ የፈረሰባት የ20 ቀኗ አራስ እና የሸገር ከተማ ነዋሪዎች እሮሮ – BBC News አማርኛ

ከሰሞኑ ቤቷ የፈረሰባት የ20 ቀኗ አራስ እና የሸገር ከተማ ነዋሪዎች እሮሮ – BBC News አማርኛ

https://ichef.bbci.co.uk/news/1024/branded_amharic/4252/live/45898320-b4df-11ed-91a8-3528cdb0cd40.jpg

በቅርቡ የሸገር ከተማ ተብሎ በተዋቀሩት በአዲስ አበባ ዙሪያ በሚገኙት የኦሮሚያ ክልል አካባቢዎች ሕገወጥ ናቸው በሚል በርካታ መኖሪያ ቤቶች እየፈረሱ ነው። በአካባቢው አስተዳደሮች እና በፀጥታ ኃይሎች ድጋፍ በሚካሄደው ቤቶችን የማፍረስ ዘመቻ በርካታ ቁጥር ያቸው ነዋሪዎች በድንገት ያለቤት መቅረታቸውን ይናገራሉ። ነዋሪዎች ያለምንም ማስጠንቀቂያና አማራጭ ለዓመታት የኖርንበት ቤት ፈርሶ ሜዳ ላይ እንድንወድቅ ተደርገናል ይላሉ።

Source: Link to the Post

Leave a Reply