
ከጥምቀት በዓል አከባበር ጋር ተያይዞ የዕምነቱ ተከታዮች ስፍራዎችን ሲያስውቡ የኤሌክትሪክ አደጋ እንዳይከሰት ጥንቃቄ ሊያደርጉ እንደሚገባ የኢትዮጵያ ኤሌክትሪክ አገልግሎት አሳሰበ።
በየዓመቱ ጥንቃቄ በጎደለው የማስዋብ ሥራ ወቅት ከኤሌክትሪክ ንክኪ ጋር በሚፈጠሩ አደጋዎች በሰውና በንብረት ላይ ጉዳት እንደሚደርስ አገልግሎቱ አስታውሷል።
የማስዋብ ሥራዎች ለኤሌክትሪክ አደጋ ሊያጋልጡ ስለሚችሉ በከፍተኛ ጥንቃቄ ሊከናወኑ እንደሚባ አገልግሎቱ አሳስቧል።
ድንገተኛ የኤሌክትሪክ አደጋ ካጋጠመ በ905 ነፃ የጥሪ ማዕከል በመደወል ማሳወቅ እንደሚቻልም አገልግሎቱ ጠቅሟል።
ኢትዮ ኤፍ ኤም 107.8 የኢትዮጵያዊያን
ጥር 08 ቀን 2015 ዓ.ም
ውድ አድማጮቻችን እና ተከታዮቻችን የኢትዮ ኤፍ ኤም ወቅታዊ አዳዲስ መረጃዎችና ፕሮግራሞችን ለማግኘት ከታች ያሉትን ገፆቻንን ይጎብኙ ቤተሰብ ይሁኑ ።
Telegram https://t.me/ethiofm107dot8
Twitter https://twitter.com/EthioFM
YouTube https://www.youtube.com/…/UCn4D20GPsAtNqN5bIC1BhFA/videos
Facebook https://www.facebook.com/onelovebroadcast
Website https://ethiofm107.com/
ያሎትን አስተያየት እና ጥያቄ በአጭር መልዕክት 6321 ላይ ይላኩልን።
ከኛ ጋር ስለሆናችሁ ከልብ እናመሰግናለን።
Source: Link to the Post