ባሕር ዳር ፡ ግንቦት 16/2015 ዓ.ም (አሚኮ) የትውልድ ቀየው በሃረር ጠቅላይ ግዛት ውስጥ እንደነበር ይነገራል፡፡ ኢትዮጵያዊው ፓን-አፍሪካኒስት እና የአፍሪካ አንድነት ድርጅት መሥራች የመጨረሻው ንጉሠ ነገሥት ግርማዊ ቀዳማዊ አጼ ኃይለ ሥላሴ ገና ወደ ዙፋን ሳይመጡ 1922 ዓ.ም ላይ ነበር የተወለዱት፡፡ አህጉራዊ ኅብረት እና ነጻነት አጥብቆ በሚፈለግበት በዚያ ወቅት ወደዚያች ምድር የመጣው ብላቴና የኋላ ኋላ ከኢትዮጵያ አልፎ […]
Source: Link to the Post