You are currently viewing ከትግራይ መውጣት አለመውጣቱ እያነጋገረ ያለው የኤርትራ ሠራዊት  – BBC News አማርኛ

ከትግራይ መውጣት አለመውጣቱ እያነጋገረ ያለው የኤርትራ ሠራዊት – BBC News አማርኛ

https://ichef.bbci.co.uk/news/1024/branded_amharic/2a6f/live/61c40020-9fb7-11ed-90ee-fb147b550492.jpg

በሰሜን ኢትዮጵያው ጦርነት ውስጥ ጉልህ ሚና የነበራቸው የኤርትራ ወታደሮች ከትግራይ ክልል መውጣትን በተመለከተ አስካሁን እርስ በእርሱ የሚቃረን መረጃ እየወጣ ነው። የኢትዮጵያ የመከላከያ ሠራዊት ከፍተኛ መኮንን ባለፈው አርብ ጥር 19/2015 ዓ.ም. በትግራይ ውስጥ ከፌደራሉ ጦር ውጪ በትግራይ ክልል ውስጥ ሌላ ኃይል የለም ያሉ ሲሆን፣ አንዲት የአሜሪካ ከፍተኛ ዲፕሎማት ግን የኤርትራ ሠራዊት አሁንም ትግራይ ውስጥ ይገኛል ሲሉ ተናግረዋል።

Source: Link to the Post

Leave a Reply