You are currently viewing ከአሜሪካው ኤምአይቲ ዩኒቨርሲቲ መጥተው ለኢትዮጵያውያን ታዳጊዎች ‘አርቲፊሻል ኢንተለጀንስ’ ያስተማሩት ወጣቶች – BBC News አማርኛ

ከአሜሪካው ኤምአይቲ ዩኒቨርሲቲ መጥተው ለኢትዮጵያውያን ታዳጊዎች ‘አርቲፊሻል ኢንተለጀንስ’ ያስተማሩት ወጣቶች – BBC News አማርኛ

https://ichef.bbci.co.uk/news/1024/branded_amharic/d45a/live/e55b8df0-b8d9-11ed-8c85-37d68e43a11a.jpg

ብራይተር ጄኔሬሽን በዳያስፖራው ማሕበረሰብ የተቋቋመና ቀጣዩን የኢትዮጵያ ትውልድ ለማበልፀግ ሥልጠና የሚሰጥ ፕሮግራም ነው።
የፕሮግራሙ መሥራቾች ሳይንቲስቶቹ ብርሃን ቡልቻ [ዶ/ር] እና ፀጋ ሰለሞን [ዶ/ር ] ናቸው።
ሁለቱ ሳይንቲስቶች በፈረንጆቹ ታኅሣሥ 2021 ወደ ሰሜን ኢትዮጵያ አቅንተው ሳለ ባዩት ሁኔታ ተነሳስተው ይህን ፕሮግራም እንዳቋቋሙ ብርሃኑ ቡልቻ [ዶ/ር] ይናገራሉ።

Source: Link to the Post

Leave a Reply