ሀገርን ከጥፋት ለመታደግ የሚያስችል፣ አስቸኳይ አገራዊ ምክክር እንዲካሔድ፣ “በትብብር እንሠራለን” ያሉ አምስት ፓርቲዎች ጥሪ አቀረቡ።
አስቸኳይ አገራዊ ምክክሩ፣ በኹሉን አቀፍ አገራዊ ምክክር ኮሚሽኑ ከሚከናወነው መርሐ ግብር ጋራ፣ “የማይቀላቀልና ሊምታታ የማይገባው” እንደኾነም ትብብሩ አስታውቋል፡፡
ሙሉ ዘገባውን ከተያያዘው ፋይል ይከታተሉ።
Source: Link to the Post
ሀገርን ከጥፋት ለመታደግ የሚያስችል፣ አስቸኳይ አገራዊ ምክክር እንዲካሔድ፣ “በትብብር እንሠራለን” ያሉ አምስት ፓርቲዎች ጥሪ አቀረቡ።
አስቸኳይ አገራዊ ምክክሩ፣ በኹሉን አቀፍ አገራዊ ምክክር ኮሚሽኑ ከሚከናወነው መርሐ ግብር ጋራ፣ “የማይቀላቀልና ሊምታታ የማይገባው” እንደኾነም ትብብሩ አስታውቋል፡፡
ሙሉ ዘገባውን ከተያያዘው ፋይል ይከታተሉ።
Source: Link to the Post