ከዚህ በኋላ ከምደባ ጋር የተያያዘ ምንም አይነት ቅሬታ የማያስተናግድ መሆኑን ትምህርት ሚንስቴር ገለጸ፡፡

ከከፍተኛ ትምህርት መስክ እና ተቋም ምደባ ጋር ተያይዞ የቀረቡ ጥያቄዎችና ቅሬታዎችን የተመለከቱ ጉዳዮችን ይፉ ሚንስቴሩ ይፋ አድርጓል፡፡

በዚህም መሰረት ተማሪዎች የጥያቄዎቻቸውን እና የቅሬታዎቻቸውን ምላሽ በ https://placement.ethernet.edu.et ላይ በመግባት ማየት የሚችሉ መሆኑን አስታውቋል፡፡

ሚንስቴሩ ከዚህ በኋላ ከምደባ ጋር የተያያዘ ምንም አይነት ቅሬታ የማያስተናግድ መሆኑንም ጨምሮ ገልጿል።

ኢትዮ ኤፍ ኤም 107.8 የኢትዮጵያዊያን
የካቲት 10 ቀን 2015 ዓ.ም

Facebooktwitterredditpinterestlinkedinmail

Source: Link to the Post

Leave a Reply