You are currently viewing ከጦርነቱ መቆም በኋላ “በደላሎች እየተቀጣን ነው” የሚሉት የመቀለ ነዋሪዎች – BBC News አማርኛ

ከጦርነቱ መቆም በኋላ “በደላሎች እየተቀጣን ነው” የሚሉት የመቀለ ነዋሪዎች – BBC News አማርኛ

https://ichef.bbci.co.uk/news/1024/branded_amharic/8b6c/live/a2aebbc0-9c15-11ed-b73b-c9dddd229751.jpg

በትግራይ ክልል የስልክና የኢንተርኔት አገልግሎት በተወሰነ መልኩ መከፈቱን ተከትሎ ከቅርብ ሳምንታት ወዲህ ከክልሉ እየተሰሙ ካሉ ቅሬታዎች መካከል አንዱ በንግድ ስርዓቱ እና በፍጆታ ዕቃዎች ዋጋ ላይ ያለው ችግር ነው። ቀደም ሲል በዋጋ ጭማሪ የተማረሩ ነዋሪዎች ‘ከጥይት ቀጥሎ ሰውን እየገደለ ያለው ስግብግብ ነጋዴ ነው’ ሲሉ ቆይተዋል። ምሬቱ ግን የሰላም ስምምነቱ ከተፈረመ በኋላም ቀጥሏል። አሁን እየተፈጠሩ ያሉ ችግሮች ከምን የመነጩ ናቸው? ቢቢሲ ነዋሪዎችን እና ኃላፊዎችን አነጋግሯል።

Source: Link to the Post

Leave a Reply