
ናይጄሪያ በሁለት አስርት ዓመታት ውስጥ ከፍተኛ ፉክክር የታየበትን ምርጫ ቅዳሜ፣ የካቲት 18/2015 ዓ.ም አድርጋለች።
የመራጮች ቁጥር ከፍተኛ በሆነበት በዚህ ምርጫ ድምጽ የመስጠት ሁኔታ መዘግየት እና በአንዳንድ አካባቢዎችም በታጠቁ ግለሰቦች ጥቃት ደርሷል።
የመራጮች ቁጥር ከፍተኛ በሆነበት በዚህ ምርጫ ድምጽ የመስጠት ሁኔታ መዘግየት እና በአንዳንድ አካባቢዎችም በታጠቁ ግለሰቦች ጥቃት ደርሷል።
Source: Link to the Post