You are currently viewing ከፕሪቶሪያው የሰላም ስምምነት በኋላም የጦር ወንጀሎች እየተፈጸሙ ነው- ተመድ – BBC News አማርኛ

ከፕሪቶሪያው የሰላም ስምምነት በኋላም የጦር ወንጀሎች እየተፈጸሙ ነው- ተመድ – BBC News አማርኛ

https://ichef.bbci.co.uk/news/1024/branded_amharic/0885/live/450f2a50-56c2-11ee-a938-efbbc9da0451.jpg

ለሁለት ዓመታት የዘለቀውን ደም አፋሳሽ ጦርነት የቋጨው የፕሪቶሪያው ግጭትን በዘላቂነት የማቆም ስምምነት ተከትሎም የጦር ወንጀሎች እና በሰብዓዊነት ላይ የሚፈጸሙ ወንጀሎች መቀጠላቸውን የተባበሩት መንግሥታት ሰብዓዊ መብት በሪፖርቱ ይፋ አደረገ።ስምምነቱ አስር ወራት ገደማ ቢያስቆጥርም ጥሰቶች መቀጠላቸውን በኢትዮጵያ የርስ በርስ ጦርነት የተፈጸሙ ጥሰቶችን እንዲያጣራ በተባበሩት መንግሥታት የተቋቋመው የሰብዓዊ መብቶች የባለሙያዎች ቡድን ትናንት መስከረም 7/2015 ዓ.ም ባወጣው ሪፖርት ገልጿል።

Source: Link to the Post

Leave a Reply