ካማላ ሃሪስ በጋና ለደህንነት እርዳታና አጋርነት ቃል ገቡ

https://gdb.voanews.com/01000000-0a00-0242-f4f6-08db2fc89d2a_tv_w800_h450.jpg

ለአንድ ሳምንት ጉብኝት ወደ አፍሪካ ያቀኑ ቀኑት የዩናይትድ ስቴትስ ምክትል ፕሬዚዳንት ካማላ ሃሪስ በጋና ባደረጉት የመጀመሪያ ቀን ቆይታ የ100 ሚሊየን የአሜሪካን ዶላር እርዳታ ለመስጠት ቃል ገብተዋል። አሜሪካ በአፍሪካ አገሮች ላይ ያላት ፍላጎት ከቻይና ጋር ከመወዳደር ያለፈ መሆኑንም አጽንኦት ሰጥተው ተናግረዋል።

ከምክትል ፕሬዚዳንት ሃሪስ ጋር አብራ የተጓዘችው የአሜሪካ ድምጿ አኒታ ፓውል ከአክራ ያጠናቀረችውን ዘገባ ደረጀ ደስታ ወደ አማርኛ መልሶታል።

Source: Link to the Post

Leave a Reply