ወቅታዊውን ሀገራዊ ሁኔታ የዳሰሰው ሪፖርት

የጠቅላይ ሚንስትር አብይ አህመድ መንግሥት ወደ ስልጣን ከመጣ በወራት ጊዜ ውስጥ በትግራይ ክልል እና በፌደራል መንግሥቱ መካከል የተስተዋለው ጤናማ ያልሆነ ግንኙነት ከቃላት ጦርነት አልፎ ወደ ግጭት የማምራት እድሉ እየሰፋ በመሄድ ላይ ነው።የሃይማኖት አባቶችን ያካተተው የሀገር ሽማግሌዎች ቡድን ተቀራርቦ መነጋገር ይቻል…

Source: Link to the Post

Leave a Reply