ወታደሮችን ወደ ቀድሞ ሕይወት ለመመለስ እየተሠራ መሆኑ ተገለፀ

https://gdb.voanews.com/01000000-0aff-0242-6c69-08db219eb360_tv_w800_h450.jpg

በኢትዮጵያ በሁለት ዓመታት ውስጥ ከ200 እስከ 300 ሺህ የሚገመቱ የቀድሞ ተዋጊዎችን ወደ ቀደመ ሕይወታቸው

ለመመለስ እየተሠራ መሆኑን የብሄራዊ ተሃድሶ ኮምሽን ኮምሽነር አምባሳደር ተሾመ ቶጋ ገለፁ::

ይህ ሥራ በዋናነት በትግራይ ይፈፀማል ያሉት ኮምሽነሩ በሌሎች አምስት ክልሎችም ተግባራዊ የሚሆን ነው ብለዋል::

የብሔራዊ ተሃድሶ ኮምሽን በዛሬው ዕለት የቀድሞ ተዋጊዎችን ወደ ነበሩበት ሰላማዊ ህይወት የመመለስ ጉዳይ አስመልክቶ በመቐለ ከተማ የምክክር መድረክ አካሂዷል።

በዚህ ዙሪያ የተጠናቀረውን ዘገባ ከተያያዘው ፋይል ይከታተሉ።

Source: Link to the Post

Leave a Reply