በተጠናቀቀው በጀት አመት ቁጥራቸው ከ20 በላይ የሆኑ ድርጅቶች ወደ ውጭ አገራት ከላኳቸው የኤሌክትሪካልና ኤሌክትሮኒክስ ምርቶች ከ40 ሚሊዮን ዶላር በላይ ገቢ መገኘቱን የብረታ ብረት ኢንዱስትሪ ልማት ኢንስቲትዩት የኮርፖሬት ኮሙኒኬሽን ዳይሬክተር ፊጤ በቀለ ለአዲስ ማለዳ ጋዜጣ ገልጸዋል። ገቢው የተገኘው በበጀት አመቱ 11…
Source: Link to the Post
በተጠናቀቀው በጀት አመት ቁጥራቸው ከ20 በላይ የሆኑ ድርጅቶች ወደ ውጭ አገራት ከላኳቸው የኤሌክትሪካልና ኤሌክትሮኒክስ ምርቶች ከ40 ሚሊዮን ዶላር በላይ ገቢ መገኘቱን የብረታ ብረት ኢንዱስትሪ ልማት ኢንስቲትዩት የኮርፖሬት ኮሙኒኬሽን ዳይሬክተር ፊጤ በቀለ ለአዲስ ማለዳ ጋዜጣ ገልጸዋል። ገቢው የተገኘው በበጀት አመቱ 11…
Source: Link to the Post