አዲስ አበባ፣ ጥቅምት 27፣ 2013 (ኤፍ.ቢ.ሲ) የኢትዮጵያ ብሔራዊ ቡድን በወዳጅነት ጨዋታ ከሱዳን አቻው ጋር ተጫውቷል፡፡
ማምሻውን በአዲስ አበባ ስታዲየም የተካሄደው ጨዋታ 2 ለ 2 በሆነ አቻ ውጤት ተጠናቋል፡፡
የመጀመሪያው አጋማሽ የጨዋታው ክፍለ ጊዜ ጌታነህ ከበደ ባስቆጠራት ጎል በዋልያዎቹ መሪነት ቢጠናቀቅም ሱዳኖች በተከታታይ ሁለት ግቦችን በማስቆጠር ሲመሩ ቆይተዋል፡፡
በመጨረሻዎቹ ደቂቃዎች አማኑኤል ገብረሚካኤል ባስቆጠራት ጎል የኢትዮጵያ ብሄራዊ ቡድን ጨዋታውን በአቻ ውጤት አጠናቋል፡፡
The post ዋልያዎቹ በወዳጅነት ጨዋታ ከሱዳን ጋር አቻ ተለያዩ appeared first on Welcome to Fana Broadcasting Corporate S.C.
Source: Link to the Post
Our national team now, and our national team some 50 years ago https://t.co/Y1cxl4eZfW