You are currently viewing ‘የሃይማኖቶች ጉዳይ የቤተ እምነቶቹ አባቶች እና የምዕመናን ጉዳይ ነው’ ፕሬዝዳንት ሣህለ ወርቅ  – BBC News አማርኛ

‘የሃይማኖቶች ጉዳይ የቤተ እምነቶቹ አባቶች እና የምዕመናን ጉዳይ ነው’ ፕሬዝዳንት ሣህለ ወርቅ – BBC News አማርኛ

https://ichef.bbci.co.uk/news/1024/branded_amharic/3703/live/440c0800-ac25-11ed-8f65-71bfa0525ce3.jpg

የኢትዮጵያ ፕሬዝዳንት ሣህለ ወርቅ ዘውዴ በአገሪቱ የሃይማኖት ጉዳይ የእምነት መሪዎች እና የሃይማኖቱ ተከታዮች ጉዳይ ነው ሲሉ ገለጹ።
ፕሬዝዳንቷ ይህንን ያሉት በኢትዮጵያ ኦርቶዶክስ ተዋህዶ ቤተክርስቲያን አባቶች መካከል ችግር ከተከሰተ በኋላ ሰኞ የካቲት 06/2015 ዓ.ም. በይፋዊ የማኅበራዊ ሚዲያ ገጻቸው ላይ ባሰፈሩት መልዕክት ነው።

Source: Link to the Post

Leave a Reply