
የኢትዮጵያ ፕሬዝዳንት ሣህለ ወርቅ ዘውዴ በአገሪቱ የሃይማኖት ጉዳይ የእምነት መሪዎች እና የሃይማኖቱ ተከታዮች ጉዳይ ነው ሲሉ ገለጹ።
ፕሬዝዳንቷ ይህንን ያሉት በኢትዮጵያ ኦርቶዶክስ ተዋህዶ ቤተክርስቲያን አባቶች መካከል ችግር ከተከሰተ በኋላ ሰኞ የካቲት 06/2015 ዓ.ም. በይፋዊ የማኅበራዊ ሚዲያ ገጻቸው ላይ ባሰፈሩት መልዕክት ነው።
ፕሬዝዳንቷ ይህንን ያሉት በኢትዮጵያ ኦርቶዶክስ ተዋህዶ ቤተክርስቲያን አባቶች መካከል ችግር ከተከሰተ በኋላ ሰኞ የካቲት 06/2015 ዓ.ም. በይፋዊ የማኅበራዊ ሚዲያ ገጻቸው ላይ ባሰፈሩት መልዕክት ነው።
Source: Link to the Post