የህወሓት ከፍተኛ አመራሮች ያለመከሰስ መብት ተነሳ – BBC News አማርኛ Post published:November 12, 2020 Post comments:0 Comments Post author:ethioexploreradmin https://ichef.bbci.co.uk/news/1024/branded_amharic/FB8D/production/_115379346_.jpg የሕዝብ ተወካዮች ምክር ቤት ዛሬ ባካሄደው አራተኛ መደበኛ ስብሰባ የሰላሳ ዘጠኝ (39) ግለሰቦችን ያለመከሰስ መብት ማንሳቱ ተገለጸ። በዚህም መሰረት የትግራይ ክልል ፕሬዝዳንትና የህወሓት ሊቀመንበር የሆኑት ደብረጽዮን ገብረሚካኤልን (ዶ/ር) ጨምሮ የ39 ግለሰቦች ያለመከሰስ መብት ተነስቷል። Source: Link to the Post Read more articles Previous Postበፓኪስታን የሚገኝው የአሜሪካ ኤምባሲ ይቅርታ ጠየቀ፡፡Next PostEthiopia Reports 400 New Covid-19 Infections, 8 Deaths You Might Also Like የሠሜን ኢትዮጵያ የአየር ክልል ለበረራዎች ክፍት መደረጉ ተገለጸ – BBC News አማርኛ December 14, 2020 በአዲስ አበባ የአማራ ባለሀብቶች በክልሉ ያለውን ልማት ለማስቀጠልና የጸጥታ መዋቅሩን ለመደገፍ መከሩ December 13, 2020 Gunmen Attack Passenger Bus and Kill 34 People, Rights Body Says November 15, 2020 Leave a Reply Cancel replyCommentEnter your name or username to comment Enter your email address to comment Enter your website URL (optional)