የህዝብ ተወካዮች ምክር ቤት የምክር ቤቱ አባል የሆኑትን የዶክተር ጫላ ዋታን ያለመከሰስ መብት አንስቷል።

የምክር ቤቱ አባል ያለከመከሰስ መብት የተነሳው ከቡሌ ሆራ ዩኒቨርሲቲ ጋር በተያያዘ ተፈጽሟል በተባለ የሙስና ወንጀል ተጠርጥረው መሆኑ ተገልጿል።

ምክር ቤቱ የቀረበለትን የውሳኔ ሃሳብ ከመረመረና አስተያየቶችን ከሰጠ በኋላ በአንድ ድምጸ ተአቅቦ በአብላጫ ድምጽ የምክር ቤቱን አባል ያለመከሰስ መብት አንስቷል።

ኢትዮ ኤፍ ኤም 107.8 የኢትዮጵያዊያን

መጋቢት 26 ቀን 2015 ዓ.ም

Facebooktwitterredditpinterestlinkedinmail

Source: Link to the Post

Leave a Reply