You are currently viewing የህዳሴ ግድብ የሶስትዮሽ ድርድር በአዲስ አበባ ተጀመረ  – BBC News አማርኛ

የህዳሴ ግድብ የሶስትዮሽ ድርድር በአዲስ አበባ ተጀመረ – BBC News አማርኛ

https://ichef.bbci.co.uk/news/1024/branded_amharic/c6ba/live/794691d0-59fd-11ee-b8af-8301cdef476d.jpg

በኢትዮጵያ፣ ግብጽ እና ሱዳን የሚደረገው የታላቁ ህዳሴ ግድብ የሶትዮሽ ድርድር በአዲስ አበባ ዛሬ መስከረም 12/ 2016 ዓ.ም በአዲስ አበባ ተጀመረ።
ሁለተኛው የታላቁ የኢትዮጵያ ህዳሴ ግድብ የውሃ ሙሌት እና አለቃቅ ደንቦችና መመሪያዎች የሶስትዮሽ ድርድር መጀመሩንም የድንበር ተሻጋሪ ወንዞችና የሕዳሴ ግድብ ዋና ተደራዳሪ እና አማካሪ አምባሳደር ስለሺ በቀለ በኤክስ ገጻቸው አስታውቀዋል።

Source: Link to the Post

Leave a Reply