የላሊበላ አብያተ ክርስቲያናት የጥገና ሂደት

የላሊበላ አብያተ ክርስቲያናት ጥገና መዘግየቱ በአብያተ ክርስቲያናቱ ላይ ጉዳት እያስከተለ መሆኑን  የአካባቢው ነዋሪዎች ስጋታቸውን እየገለፁ ነው፡፡የሚመለከታቸው አካላት ደግሞ የኮሮና ተሕዋሲ በፈጠረው ችግር ዋና የጥገና ሥራውን ማከናወን እንዳላስቻላቸው ይናገራሉ፣ ሆኖም ሌሎች የጥናት እና አነስተኛ የጥገና ሥራዎች እየተሰሩ መሆኑን አመልክተዋል፡፡

Source: Link to the Post

Leave a Reply