“የልማት ድርጅቶች በሀገር ውስጥ ተወዳዳሪ ከመኾን ባለፈ በምሥራቅ አፍሪካም የልኅቀት ማዕከል እስከመኾን የዘለቀ ራዕይ ሊከተሉ ይገባል” ምክትል ርእሰ መሥተዳድር አብዱ ሁሴን

ባሕር ዳር:- ጥቅምት 18/2016 ዓ.ም (አሚኮ) የአማራ ክልል የመንግሥት የልማት ድርጅቶች አፈፃፀም እና የትኩረት አቅጣጫዎች ላይ ውይይት እየተደረገ ነው። በአማራ ክልል 13 ነጥብ 7 ቢሊየን ካፒታል የሚያንቀሳቅሱ 13 የልማት ድርጅቶች ይገኛሉ፡፡ የአማራ ክልል የመንግሥት የልማት ድርጅቶች የ2015 በጀት ዓመት አፈፃፀም እና የ2016 በጀት ዓመት የትኩረት አቅጣጫዎች ላይ ያተኮረ ውይይት በባሕር ዳር ከተማ እየተካሄደ ነው። በመድረኩ […]

Source: Link to the Post

Leave a Reply