You are currently viewing የልደታ የመጀመሪያ ደረጃ ፍርድ ቤት መጋቢት ስምንት ከሰአት በኃላ ስምንት ሰአት ተኩል ላይ ፌዴራል ፖሊስ አቶ ስንታየሁ ቸኮልን የት እንዳደረሰው  መልስ እንዲሰጥ እና መጋቢት 12 ደግሞ ፌዴ…

የልደታ የመጀመሪያ ደረጃ ፍርድ ቤት መጋቢት ስምንት ከሰአት በኃላ ስምንት ሰአት ተኩል ላይ ፌዴራል ፖሊስ አቶ ስንታየሁ ቸኮልን የት እንዳደረሰው መልስ እንዲሰጥ እና መጋቢት 12 ደግሞ ፌዴ…

የልደታ የመጀመሪያ ደረጃ ፍርድ ቤት መጋቢት ስምንት ከሰአት በኃላ ስምንት ሰአት ተኩል ላይ ፌዴራል ፖሊስ አቶ ስንታየሁ ቸኮልን የት እንዳደረሰው መልስ እንዲሰጥ እና መጋቢት 12 ደግሞ ፌዴራል ፖሊስ ቀርቦ እንዲከራከር ትእዛዝ ሰጠ! ጠበቃ አቶ ታለማ “ደንበኛዬ አቶ ስንታየሁ ቸኮል የት እንዳደረሱት አላቅም ሃያ ስድስት ቀን አልፎታል ፍርድ ቤትም መቅረብ አልቻለም “የሚል አቤቱታ ካቀረቡ በኃላ ነው ይህ ውሳኔ የተሰጠው! ፌዴራል ፖሊስ የፍርድ ቤቱን መጥሪያ አልቀበልም ብሎ ጠበቃውን እንዳጉላላቸው ሰምተናል! ለስንታየሁ ድምጽ እንሁን!!

Source: Link to the Post

Leave a Reply