You are currently viewing የሐረሪ ክልል ብሔራዊ ምርጫ ቦርድን መክሰሱን አስታወቀ – BBC News አማርኛ

የሐረሪ ክልል ብሔራዊ ምርጫ ቦርድን መክሰሱን አስታወቀ – BBC News አማርኛ

https://ichef.bbci.co.uk/news/1024/branded_amharic/E2DB/production/_103957085_harar.jpg

የሐረሪ ክልል የብልጽግና ፓርቲ ምክትል ጽህፈት ቤት ኃላፊና የፖለቲካና የርዕዮተ ዓለም ዘርፍ ኃላፊ አቶ አብዱልሃኪም ኡመር ለቢቢሲ እንደገለፁት ምርጫ ቦርድ “ሕጋዊ አግባብን አልተከተለም፤ የሕግ ጥሰት ፈፅሟል” በማለት መክሰሳቸውን አስታውቀዋል። ፓርቲው ምርጫ ቦርድን የከሰሰው ከሐረሪ ክልል ውጭ በሌሎች የኢትዮጵያ አካባቢዎች የሚኖሩ የሐረሪ ብሔረሰብ አባላት በሐረሪ ብሔራዊ ጉባዔ አባላት ምርጫ ላይ መሳተፍ አይችሉም የሚለውን ውሳኔውን በመቃወም ነው።

Source: Link to the Post

Leave a Reply