You are currently viewing የሕዝብ ተወካዮች የአፍሪካ ኅብረት መንግሥትን እና የኦሮሞ ነጻነት ሠራዊትን እንዲያሸማግል ጠየቁ – BBC News አማርኛ

የሕዝብ ተወካዮች የአፍሪካ ኅብረት መንግሥትን እና የኦሮሞ ነጻነት ሠራዊትን እንዲያሸማግል ጠየቁ – BBC News አማርኛ

https://ichef.bbci.co.uk/news/1024/branded_amharic/3ae4/live/54599de0-c74a-11ed-95f8-0154daa64c44.jpg

መንግሥት እና ታጣቂውን ቡድን ለማሸማገል የአፍሪካ ኅብረት ጣልቃ እንዲገባ የገዢው ብልጽግና ፓርቲ የሕዝብ እንደራሴዎች ጥያቄ ማቅረባቸውን ተናገሩ። አስራ ሁለት በኦሮሚያ ክልል የተመረጡ የሕዝብ ተወካዮች ምክር ቤት አባላት በክልሉ እየተካሄደ ያለው ግጭት የሕዝቡን ሕይወት እና ንብረት እያወደመ በመሆኑ፣ ትኩረት እንዲያገኝ በሚያደርጉት ጥረት ለአፍሪካ ኅብረት ጥሪ ማቅረባቸውን እንደራሴዎቹ ለቢቢሲ ተናግረዋል።

Source: Link to the Post

Leave a Reply