የመንገድ ደህንነት ማስተግበሪያ ሕግጋት እየተዘጋጁ ነው

አዲስ አበባ ከተማ የትራንስፖርት ቢሮ እና የአዲስ አበባ ዩንቨርስቲ በጋራ በመሆን መንገድን ለተጠቃሚው ምቹ ከማድረግ አንፃር የመንገድ ደህንነት ኦዲት ማስተግበሪያ ሕግጋት እየተዘጋጀ መሆኑን አዲስ ማለዳ ያነጋገረቻቸው አዲስ አበባ የትራንስፖርት ቢሮ የሕዝብ ግንኙነት ባለሙያ ሀብታሙ ንጉሤ አስታወቁ። የመንገድ ደህንነት ኦዲት ማስተግበሪያ…

Source: Link to the Post

Leave a Reply