የመጀመሪያው ጥቁር የዩናይትድ ስቴትስ መከላከያ ሚኒስትር የአፍሪቃ ጉብኝት

https://gdb.voanews.com/01000000-0a00-0242-699b-08dbc05f52b4_tv_w800_h450.jpg

ሎይድ ኦስቲን፣ የመከላከያ ሚኒስትር ከኾኑ በኋላ የመጀመሪያቸው የኾነውን የአፍሪቃ ጉብኝት አጠናቀው፣ ዛሬ ኀሙስ ወደ ዩናይትድ ስቴትስ ተመልሰዋል። ከመከላካከያ ሚኒስትሩ ጋራ የተጓዘችው የአሜሪካ ድምጿ የፔንታጎን ዘጋቢ ካርላ ባብ፣ ጉዟቸውን አስመልክቶ ያጠናቀረችውን ዘገባ ከተያያዘው ፋይል ይከታተሉ። 

Source: Link to the Post

Leave a Reply