የመገበያያ ገንዘብ ቅያሬ አንድምታዎች

የኢትዮጵያ መንግስት ከ23 ዓመታት በኋላ የሀገሪቱ የገንዘብ ኖት መቀየሩና አዲስ የ200 ብር ኖት ማዘጋጀቱ ትላንት ይፋ ማድረጉ ይታወሳል፡፡ በዚህ ጉዳይ ዙርያ ያነጋገርናቸው ዜጎችና የኢኮኖሚ ዘርፍ ምሁራን ለውጡ በአዎንታና በስጋት ተመልክተውታል፡፡

Source: Link to the Post

Leave a Reply