
ብራዚላዊው አጥቂ ሪቻርሊሰን እየተካሄደ ባለው የዓለም ዋንጫ ሰርቢያ ላይ ‘በመቀስ ምት’ ያስቆጠራት ጎል ስያሜ ታጥቶላታል።
ብዙዎቹ ዐይናቸው ሌላኛው ብራዚላዊ የእግር ኳስ ማግኔት ኔይማር ላይ ነበር። ነገር ግን በዚህ ጨዋታ የሰዎችን ቀልብ የገዛው የ25 ዓመቱ ሪቻርሊሰን ነው።
ብዙዎቹ ዐይናቸው ሌላኛው ብራዚላዊ የእግር ኳስ ማግኔት ኔይማር ላይ ነበር። ነገር ግን በዚህ ጨዋታ የሰዎችን ቀልብ የገዛው የ25 ዓመቱ ሪቻርሊሰን ነው።
Source: Link to the Post