You are currently viewing “የሥነ ጽሑፍ ሥራዎቼ የፈውሴ ምንጭ ናቸው” ደራሲ ትዕግሥት ሳሙኤል – BBC News አማርኛ

“የሥነ ጽሑፍ ሥራዎቼ የፈውሴ ምንጭ ናቸው” ደራሲ ትዕግሥት ሳሙኤል – BBC News አማርኛ

https://ichef.bbci.co.uk/news/1024/branded_amharic/d534/live/65363d80-6d0d-11ee-ac0d-7b78473d70fe.jpg

ደራሲ ትዕግሥት ወደ ድርሰቱ ዓለም ከመግባቷ በፊት ለመጀመሪያ ጊዜ ያነበበችው የአያቷን የግጥም እና የቴአትር ሥራዎችን ነው። አያቷ ደግሞ ከ20 በላይ የሙሉ ጊዜ እና ከ15 በላይ አጫጭር ተውኔቶችን የጻፉ ሁለገብ ከያኒ ናቸው። ትዕግሥት ከአያቷ በመቀጠል ከባሕር ማዶም ከአገር ውስጥ የልብ ወለድ ደራሲዎች ጋር ተዋወቀች። ሁለት መጻሕፍትን ለሕትመት ያበቃችው ደራሲ ትዕግሥት ሳሙኤል ነዋሪነቷ በኔዘርላንድስ ነው። ቢቢሲ በቅርቡ የታተመውን እና አጫጭር ልብ ወለድ ታሪኮች እና ግጥሞቿን የያዘው መጽሐፍን መሠረት አድርጎ ቃለ መጠይቅ አድርጎላታል።

Source: Link to the Post

Leave a Reply