የሩሲያ አየር ሃይል ወደ ቤልገሮድ የተተኩሶ ሶስት ሚሳኤሎችን መትቶ መጣሉን ገለጸ

ሚሳኤሎቹ በአንድ ሰውና በኤሌክትሪክ መሰረት ልማቶች ላይ ጉዳት ማድረሳቸው ከመገለጹ ውጪ ዝርዝር መረጃን ሞስኮ ይፋ አላደረገችም

Source: Link to the Post

Leave a Reply