You are currently viewing የሩሲያ እና የዩክሬን ጦርነት በሁለቱ አገራት ላይ ምን አይነት ጉልህ ለውጥ አስከተለ? – BBC News አማርኛ

የሩሲያ እና የዩክሬን ጦርነት በሁለቱ አገራት ላይ ምን አይነት ጉልህ ለውጥ አስከተለ? – BBC News አማርኛ

https://ichef.bbci.co.uk/news/1024/branded_amharic/d6ca/live/6e29f540-b2bd-11ed-89f4-f3657d2bfa3b.jpg

ባለፈው አንድ ዓመት የተካሄደው የሩሲያ እና የዩክሬን ጦርነት ከሁለቱ አገራት ባሻገር በመላው ዓለም ከፍተኛ ምጣኔ ሀብታዊ እና ፖለቲካዊ ተጽእኖን አስከትሏል። በተለይ በሁለቱ አገራት አጠቃላይ ሁኔታ ላይ ያመጣው ለውጥ እጅግ የጎላ ነው። በሕዝቡ የዕለት ከዕለት ሕይወት፣ መፈናቀል፣ ምጣኔ ሀብት፣ ግዛት፣ ወታደራዊ አቅም እና ዓለም አቀፍ ግንኙነት ላይ ያስከተለው ለውጥ ከፍ ያለ ነው።

Source: Link to the Post

Leave a Reply