You are currently viewing “የሰላም ስምምነቱ ህወሓትን ለማዳን በአሜሪካ ግፊት የተደረገ ነው” ፕሬዝዳንት ኢሳያስ  – BBC News አማርኛ

“የሰላም ስምምነቱ ህወሓትን ለማዳን በአሜሪካ ግፊት የተደረገ ነው” ፕሬዝዳንት ኢሳያስ – BBC News አማርኛ

https://ichef.bbci.co.uk/news/1024/branded_amharic/2230/live/9a428150-ab70-11ed-86b4-db16efd6f294.jpg

በትግራይ ውስጥ ሲካሄድ የነበረውን ጦርነት ለማስቆም በኢትዮጵያ መንግሥት እና በህወሓት መካከል የተደረገው ስምምነት በአሜሪካ ግፊት ህወሓትን ለማዳን የተደረገ ነው ሲሉ የኤርትራው ፕሬዝዳንት ተናገሩ። ፕሬዝዳንት ኢሳያስ በኢትዮጵያ መንግሥት እና በህወሓት መሪዎች መካከል ስምምነት ተደርጎ ጦርነቱ ከቆመ ከሦስት ወር በኋላ ለመጀመሪያ ጊዜ እሁድ የካቲት 05/2015 ዓ.ም. ለአገሪቱ መገናኛ ብዙኃን በሰጡት ቃለ መጠይቅ ነው ይህንን ያሉት።

Source: Link to the Post

Leave a Reply