የሱማሌ ክልል የመራጮች ምዝገባ በተወሰኑ የምርጫ ክልሎች እንዲደገም ተወሰነ

መስከረም 20/2014 ለሚካሄደው ኹለተኛው ዙር ምርጫ የመራጮች ምዝገባ ተካሂዶ ነገር ግን ችግር የተገኘባቸው የሱማሌ ክልል ምርጫ ክልሎች የመራጮች ምዝገባ እንደሚደገም የኢትዮጵያ ብሔራዊ ምርጫ ቦርድ አስታወቀ። በሱማሌ ክልል እየተከናወነ በነበረው የመራጮች ምዝገባ ላይ በቀረበ ከፍተኛ አቤቱታ እና ማስረጃ መሠረት ቦርዱ ማጣራት…

Source: Link to the Post

Leave a Reply