You are currently viewing የሱዳን ቀውስ በጎረቤት አገራት ላይ የሚያሳድረው ተጽዕኖ ምንድን ነው? – BBC News አማርኛ

የሱዳን ቀውስ በጎረቤት አገራት ላይ የሚያሳድረው ተጽዕኖ ምንድን ነው? – BBC News አማርኛ

https://ichef.bbci.co.uk/news/1024/branded_amharic/bf3a/live/e4951280-de9d-11ed-8df1-d74cbf1089d7.jpg

ሱዳን ላለፉት ቀናት በግጭት እየታመሰች ነው።የአገሪቱ ጦር አዛዥ ጀነራል አብደል ፈታህ አል-ቡርሃን እና የፈጥኖ ደራሽ ልዩ ኃይል አዛዥ ጀነራል መሐመድ ሐምዳን ዳጋሎ አንጃ ፈጥረው ለስልጣን ሽሚያ ውጊያ ውስጥ ገብተዋል። የበርካቶችን ህይወት የቀጠፈው ይህ ግጭት የሱዳንን እጣ ፈንታንም ጥያቄ ውስጥ ከትቶታል። ስጋቱ ግን ለሱዳናውያን ብቻ አይደለም። በሱዳን ያለው ሁኔታ ተባብሶ ከቀጠለ መዘዙ ለምስራቅ አፍሪካም የሚተርፍ መሆኑን የፖለቲካ ተንታኞች ይናገራሉ።

Source: Link to the Post

Leave a Reply