
በሱዳን የሚካሄደው ውጊያ ስድስተኛ ሳምንቱን በያዘበት በአሁኑ ጊዜ ተቀናቃኝ ኃይሎቹ ጊዜያዊ የተኩስ አቁም ለማድረግ ከስምምነት ላይ ደረሱ።
ከዚህ ቀደም በሱዳን መደበኛ ሠራዊት እና በፈጥኖ ደራሽ ኃይሉ መካከል ተኩስ ለማቆም ተደርሰው የነበሩት ስምምነቶች ተግባራዊ ሳይሆኑ ሲጣሱ እንደነበር ይታወሳል። የአሁኑ ስምምነት ግን በተለየ ሁኔታ ተፈጻሚነቱን ለመቆጣጠር የሚያስችል አካል እንዳለው አሜሪካ እና ሳዑዲ አረቢያ ስምምነቱን በማስመልከት ያወጡት መግለጫ አመልክቷል።
ከዚህ ቀደም በሱዳን መደበኛ ሠራዊት እና በፈጥኖ ደራሽ ኃይሉ መካከል ተኩስ ለማቆም ተደርሰው የነበሩት ስምምነቶች ተግባራዊ ሳይሆኑ ሲጣሱ እንደነበር ይታወሳል። የአሁኑ ስምምነት ግን በተለየ ሁኔታ ተፈጻሚነቱን ለመቆጣጠር የሚያስችል አካል እንዳለው አሜሪካ እና ሳዑዲ አረቢያ ስምምነቱን በማስመልከት ያወጡት መግለጫ አመልክቷል።
Source: Link to the Post