የሲሚንቶ መሸጫ ዋጋ 1 ሺህ 200 በታች እንዲሆን ተወሰነ፡፡አዲሱን የሲሚንቶ መሸጫ ዋጋ አስመልክቶ የንግድና ቀጠናዊ ትስስር ሚኒስቴር እና የሲሚንቶ አምራቾች ቦርድ በጋራ በዛሬው እለት ጋዜጣ…

https://cdn4.telegram-cdn.org/file/HAW2p4d_ttS9vpIh8T_2ggesNp2KhOrb6BxqSqKKX3eSrTfITKU923Aq5S6dvr5Hzrgu_1CCOVdA1CQwrFUBbj4DRIHztCtUgll_eNYBecX78GAjf5g5IlgvQQG383dTNww8w8-Rn0CNm3kPRwE4yC4EPRITpthTHcZDede3peIUC6f4NNDBn5r1r7HAMaAwcE_H5pNhnj_1JUGXJCGf0KtoNneY3_C4f6uoX73Vxcbrd2UNd3VKjahCvm2rPrOe9LYMNaZS3vmjuBU1XfBV5rOjQ-UDjBsQ0swPopJtC1nHiXr_73Kca1En_VjN-3ZURAnwAbhsMzvuSra5mPl9Kg.jpg

የሲሚንቶ መሸጫ ዋጋ 1 ሺህ 200 በታች እንዲሆን ተወሰነ፡፡

አዲሱን የሲሚንቶ መሸጫ ዋጋ አስመልክቶ የንግድና ቀጠናዊ ትስስር ሚኒስቴር እና የሲሚንቶ አምራቾች ቦርድ በጋራ በዛሬው እለት ጋዜጣዊ መግለጫ ሰጥተዋል።

የመሸጫ ተመኑ ከሚቀጥለው ሳምንት ጀምሮ ተግባራዊ ይደረጋልም ተብሏል፡፡

በዚህም መሰረት የመሸጫ ዋጋ በኩንታል

ዳንጎቴ ሲሚንቶ 1 ሺህ 106 ብር ከ85 ሳንቲም

ደርባ ሲሚንቶ 1 ሺህ 67 ብር ከ33 ሳንቲም

ካፒታል ሲሚንቶ 1 ሺህ 52 ብር ከ25 ሳንቲም

ኩዩ ሲሚንቶ 1 ሺህ 65 ብር ከ25 ሳንቲም መሸጫ ዋጋ እንደተቆረጠላቸው ተገልጿል።

በአጠቃላይ ሁሉም የሲሚንቶ ምርቶች ከ1 ሺህ 200 ብር በታች እንደሚሸጡ ነው የተገለጸው።

በክልል እና ዞኖችም የመሸጫ ዋጋ በቀጣይ ይፋ እንደሚደረግም ተነግሯል፡፡

ኢትዮ ኤፍ ኤም 107.8 የኢትዮጵያዊያን

ጥር 18 ቀን 2015 ዓ.ም

ውድ አድማጮቻችን እና ተከታዮቻችን የኢትዮ ኤፍ ኤም ወቅታዊ አዳዲስ መረጃዎችና ፕሮግራሞችን ለማግኘት ከታች ያሉትን ገፆቻንን ይጎብኙ ቤተሰብ ይሁኑ ።

Telegram https://t.me/ethiofm107dot8
Twitter https://twitter.com/EthioFM
YouTube https://www.youtube.com/…/UCn4D20GPsAtNqN5bIC1BhFA/videos
Facebook https://www.facebook.com/onelovebroadcast
Website https://ethiofm107.com/
ያሎትን አስተያየት እና ጥያቄ በአጭር መልዕክት 6321 ላይ ይላኩልን።
ከኛ ጋር ስለሆናችሁ ከልብ እናመሰግናለን።

Source: Link to the Post

Leave a Reply