
ለስለላ ተግባር የተለቀቀ እንደሆነ የተጠረጠረው የቻይና ፊኛን አሜሪካ መታ ከጣለች በኃላ የፊኛው አካል የሆነና መረጃ የሚያነፈንፍውን ክፍል (ሴንሰርን) በአትላንቲክ ውቂያኖስ ውስጥ መገኘቱን የአሜሪካ ጦር ገልጿል።
የፊኛውን ቅሪቶች ሲያፈላልግ የነበረው ቡደን “ወሳኝ የሆኑ የፊኛውን ክፍሎች፣ ጠቃሚ ሴንሰሮችና የኤሌክትሮኒክስ ከፍሎች” የጦሩ ሰሜን ዕዝ አስታውቋል።
የፊኛውን ቅሪቶች ሲያፈላልግ የነበረው ቡደን “ወሳኝ የሆኑ የፊኛውን ክፍሎች፣ ጠቃሚ ሴንሰሮችና የኤሌክትሮኒክስ ከፍሎች” የጦሩ ሰሜን ዕዝ አስታውቋል።
Source: Link to the Post