በምስረታውም፥ አቶ ቃበቶ አልቤን የሸገር ከተማ አስተዳደር ምክር ቤት ዋና አፈ ጉባኤ አድርጎ ሰይሟል።
ወይዘሮ ጸሐይ ደበሌ ደግሞ ምክትል አፈ ጉባዔ ሆነው ተሰይመዋል፡፡
ምክር ቤቱ በማስቀጠልም ተሾመ አዱኛን የከተማዋ ከንቲባ አድርጎ ሾሟል፡፡
ኢትዮ ኤፍ ኤም 107.8 የኢትዮጵያዊያን
ጥር 1ቀን 2015 ዓ.ም
Source: Link to the Post
በምስረታውም፥ አቶ ቃበቶ አልቤን የሸገር ከተማ አስተዳደር ምክር ቤት ዋና አፈ ጉባኤ አድርጎ ሰይሟል።
ወይዘሮ ጸሐይ ደበሌ ደግሞ ምክትል አፈ ጉባዔ ሆነው ተሰይመዋል፡፡
ምክር ቤቱ በማስቀጠልም ተሾመ አዱኛን የከተማዋ ከንቲባ አድርጎ ሾሟል፡፡
ኢትዮ ኤፍ ኤም 107.8 የኢትዮጵያዊያን
ጥር 1ቀን 2015 ዓ.ም
Source: Link to the Post