You are currently viewing የቀድሞው የአማራ ክልል ፕሬዝዳንት አቶ ገዱ አንዳርጋቸው በምክር ቤቱ ስብሰባ ላይ ምን አሉ? – BBC News አማርኛ

የቀድሞው የአማራ ክልል ፕሬዝዳንት አቶ ገዱ አንዳርጋቸው በምክር ቤቱ ስብሰባ ላይ ምን አሉ? – BBC News አማርኛ

https://ichef.bbci.co.uk/news/1024/branded_amharic/1e76/live/72141c70-3ae0-11ee-8810-df67cfda5fad.jpg

በአማራ ክልል በአሁኑ ወቅት ለተከሰተው ችግር መሠረታዊው ምክንያት የገዢው የብልጽግና መንግሥት የፖለቲካዊ አመራር ውድቀት ነው ሲሉ የቀድሞው የክልሉ ርዕሰ መስተዳደር እና የፌደራል ከፍተኛ ባለሥልጣን የነበሩት አቶ ገዱ አንዳርጋቸው ተናገሩ። በአማራ ክልል የተከሰተውን አለመረጋጋት ተከትሎ በሚኒስትሮች ምክር ቤት የታወጀውን የአስቸኳይ ጊዜ አዋጅ ለማጽደቅ የሕዝብ ተወካዮች ምክር ቤት አስቸኳይ ስብሰባ ባገበት ጊዜ ነው አቶ ገዱ ይህንን የተናገሩት።

Source: Link to the Post

Leave a Reply