የቀድሞ የአይቮሪ ኮስት ፕሬዚደንት ሄንሪ ኮናን ቤዲዬ አረፉ

https://gdb.voanews.com/01000000-0aff-0242-ee1e-08db9377581a_w800_h450.jpg

የአይቮሪ ኮስት የቀድሞ ፕሬዚደንት ሄንሪ ኮናን ቤዲዬ ትናንት ማክሰኞ ማታ ማረፋቸው ተገለጠ፡፡ ቤዲዬ በ89 ዓመታቸው ማረፋቸውን ፓርቲያቸው ባወጣው መግለጫ አስታውቋል፡፡

ሄንሪ ኮናን ቤዲዬ እ አ አ ከ1993 እስከ 1999 ዓመተ ምሕረት አይቮሪኮስትን ያስተዳደሩ ሲሆን በኢኮኖሚው ማሽቆልቆል እና በሙሰኝነት የቀረበባቸውን ውንጀላ ተከትሎ በወታደራዊ መፈንቅለ መንግሥት ከስልጣን እንደተወገዱ ይታወሳል፡፡

Source: Link to the Post

Leave a Reply