የቀጠለው የኮንሶ እና አሌ ግጭት

በደቡብ ክልል በኮንሶ ዞንና በአሌ ልዩ ወረዳ አዋሳኝ ድንበሮች ላይ ዳግም ባገረሸ ግጭት በሰው ህይወትና ንብረት ላይ ጉዳት እየደረሰ ይገኛል። የአካባቢው ነዋሪዎች አንዳሉት ከባለፈው ዓርብ ጀምሮ ዳግም በተቀሰቀሰ ግጭት ዛሬ ድረስ ሰዎች እየሞቱ መንደሮችም እየተቃጠሉ ይገኛሉ ።

Source: Link to the Post

Leave a Reply