የቀጠለው የኮንሶ እና አሌ ግጭት Post published:September 15, 2020 Post comments:0 Comments Post author:ethioexploreradmin በደቡብ ክልል በኮንሶ ዞንና በአሌ ልዩ ወረዳ አዋሳኝ ድንበሮች ላይ ዳግም ባገረሸ ግጭት በሰው ህይወትና ንብረት ላይ ጉዳት እየደረሰ ይገኛል። የአካባቢው ነዋሪዎች አንዳሉት ከባለፈው ዓርብ ጀምሮ ዳግም በተቀሰቀሰ ግጭት ዛሬ ድረስ ሰዎች እየሞቱ መንደሮችም እየተቃጠሉ ይገኛሉ ። Source: Link to the Post Read more articles Previous PostIn DC, CBP Officers Seize Unreported Currency From Ethiopia-Bound Traveler Next Postበጋምቤላ ላሬ ወረዳ ጎርፍ ከ18ሺህ በላይ ሰዎችን ማፈናቀሉን ባለስልጣናት አስታወቁ You Might Also Like በደቡብ ሱዳን የኢትዮጵያ ሰላም አስከባሪ ሻለቃ የሠራዊት ቀንን አከበረ። October 26, 2023 የሐማስ ጥቃት እና በሕዝቡ ዘንድ የፈጠረው ድንጋጤ በቤተ እስራኤላዊው ዐይን – BBC News አማርኛ October 11, 2023 በ2015 ዓ.ም የነበሩ አበይት ክስተቶች ምን ምን ነበሩ? September 11, 2023 Leave a Reply Cancel replyCommentEnter your name or username to comment Enter your email address to comment Enter your website URL (optional)