You are currently viewing የባህርዳር ከነማ  ደጋፊዎች ላይ የተሰነዘረው የቦንብ ጥቃት በጣም አሳፋሪ እና ነውርም ነው ሲል የአማራ ወጣቶች ማህበር በባህርዳር (አወማ) አስታወቀ። ግንቦት 17 ቀን 2015 ዓ.ም አሻራ…

የባህርዳር ከነማ ደጋፊዎች ላይ የተሰነዘረው የቦንብ ጥቃት በጣም አሳፋሪ እና ነውርም ነው ሲል የአማራ ወጣቶች ማህበር በባህርዳር (አወማ) አስታወቀ። ግንቦት 17 ቀን 2015 ዓ.ም አሻራ…

የባህርዳር ከነማ ደጋፊዎች ላይ የተሰነዘረው የቦንብ ጥቃት በጣም አሳፋሪ እና ነውርም ነው ሲል የአማራ ወጣቶች ማህበር በባህርዳር (አወማ) አስታወቀ። ግንቦት 17 ቀን 2015 ዓ.ም አሻራ ሚዲያ ፣ በንፁሃን ዜጎች ፣ ኳስ ደጋፊዎች ላይ ጥቃት በማድረስ የሚገኝ የፖለቲካ ትርፍ የለም ።እንደዚህ አይነት ነውረኛ ተግባር በመፈፀም የአማራ ህዝብ ለመከፋፋል የሚደረግ እንቅስቃሴ ተሞክሮ የከሸፈ ያለፈበት ተግባር ነው ። በፈተና ወቅት ህዝባችን ከምንጊዜውም በላይ አንድነቱን አስጠብቆ ይዘልቃል ። የአማራ ወጣቶች ማህበር በባህር ዳር ጉዳት በደረሰባችሁ ወንድም ፣እህቶቻችን ቁስላችሁ በተሎ ይሽር ዘንድ ያለውን ወገናዊ ምኞቱን ይገልፃል ። ድል ለጣናው ሞገድ‼️ ድል ለአማራ ህዝብ‼️ “ውድ የአሻራ ሚዲያ ቤተሰቦች የአሻራ ሚዲያ ቻናልን ላይክና ሰብስክራይብ በማድረግ ድጋፋችሁን ታሳዩን ዘንድ በአክብሮት እንጠይቃለን።” ለፈጣንና አዳዲስ መረጃዎች አሻራ ሚዲያ የአይበገሬዎቹ ልሳን:- // Youtube:- https://www.youtube.com/channel/UCPmgFzP2ZPmdGjHxXjigJaw // Facebook:- https://www.facebook.com/asharamedia24 // ቴሌግራም:- https://t.me/asharamedia24

Source: Link to the Post

Leave a Reply