የባቢሌ ዝሆኖች መጠለያ ዳግም ክለላ ሊካሄድ ነው

በባቢሌ የሚገኙ ዝሆኖች ላይ የሚደርሰውን ሕገ ወጥ አደን እና በጫካው ላይ የሚደርሰውን ሕገወጥ ተግባራት ለመከላከል እንዲያስችል የመጠለያውን ሕጋዊ ይዞታ ለማስጠበቅ ዳግም ክለላ ሊካሄድ ግብረ ኃይል ተቋቁሞ ሥራ መጀመሩን የኢትዮጵያ ዱር እንስሳት ልማት ጥበቃ ባለሥልጣን ለአዲስ ማለዳ አስታወቀ። ከኦሮሚያ እና ሶማሌ…

Source: Link to the Post

Leave a Reply